የማኅበረ ቅዱሳን ሰብሳቢ ሊቀ ትጉኅን ቀሲስ ዶ/ር ሙሉጌታ ሥዩም እና የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ መ/ር ዋሲሁን በላይ በትናንትናው ዕለት ሚያዚያ 24 ቀን 2016 ዓ.ም በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከመኖሪያ ቤታቸው ተወስደው ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ እንደሚገኙ አሳውቀን ነበር።
በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ ቤታቸው መመለሳቸውን እየገለጽን፣ ይህነ ላደረገ ሁሌም ለማይተወን ቸር አምላካችን ምስጋና እናቀርባለን።
በዚህ አጋጣሚ በሂደቱ በቀና መንፈስ ለተባበሩን የተለያዩ አካላት እንዲሁም አጣዳፊ ምላሽ ለሰጡን የመንግሥት የጸጥታ አካላት እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በትዕግሥት ስትከታተሉና በጸሎት ስታስቡ ለነበራችሁ አባቶች፣ ምእመናን እና የማኅበረ ቅዱሳን አባላት እያመሰገንን፣ በዓሉ የሰላምና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ማኅበረ ቅዱሳን!
@ortodoxtewahedo
በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ ቤታቸው መመለሳቸውን እየገለጽን፣ ይህነ ላደረገ ሁሌም ለማይተወን ቸር አምላካችን ምስጋና እናቀርባለን።
በዚህ አጋጣሚ በሂደቱ በቀና መንፈስ ለተባበሩን የተለያዩ አካላት እንዲሁም አጣዳፊ ምላሽ ለሰጡን የመንግሥት የጸጥታ አካላት እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በትዕግሥት ስትከታተሉና በጸሎት ስታስቡ ለነበራችሁ አባቶች፣ ምእመናን እና የማኅበረ ቅዱሳን አባላት እያመሰገንን፣ በዓሉ የሰላምና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ማኅበረ ቅዱሳን!
@ortodoxtewahedo
tg-me.com/ortodoxtewahedo/21975
Create:
Last Update:
Last Update:
የማኅበረ ቅዱሳን ሰብሳቢ ሊቀ ትጉኅን ቀሲስ ዶ/ር ሙሉጌታ ሥዩም እና የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ መ/ር ዋሲሁን በላይ በትናንትናው ዕለት ሚያዚያ 24 ቀን 2016 ዓ.ም በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከመኖሪያ ቤታቸው ተወስደው ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ እንደሚገኙ አሳውቀን ነበር።
በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ ቤታቸው መመለሳቸውን እየገለጽን፣ ይህነ ላደረገ ሁሌም ለማይተወን ቸር አምላካችን ምስጋና እናቀርባለን።
በዚህ አጋጣሚ በሂደቱ በቀና መንፈስ ለተባበሩን የተለያዩ አካላት እንዲሁም አጣዳፊ ምላሽ ለሰጡን የመንግሥት የጸጥታ አካላት እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በትዕግሥት ስትከታተሉና በጸሎት ስታስቡ ለነበራችሁ አባቶች፣ ምእመናን እና የማኅበረ ቅዱሳን አባላት እያመሰገንን፣ በዓሉ የሰላምና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ማኅበረ ቅዱሳን!
@ortodoxtewahedo
በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ ቤታቸው መመለሳቸውን እየገለጽን፣ ይህነ ላደረገ ሁሌም ለማይተወን ቸር አምላካችን ምስጋና እናቀርባለን።
በዚህ አጋጣሚ በሂደቱ በቀና መንፈስ ለተባበሩን የተለያዩ አካላት እንዲሁም አጣዳፊ ምላሽ ለሰጡን የመንግሥት የጸጥታ አካላት እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በትዕግሥት ስትከታተሉና በጸሎት ስታስቡ ለነበራችሁ አባቶች፣ ምእመናን እና የማኅበረ ቅዱሳን አባላት እያመሰገንን፣ በዓሉ የሰላምና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ማኅበረ ቅዱሳን!
@ortodoxtewahedo
BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
Share with your friend now:
tg-me.com/ortodoxtewahedo/21975